ሰኔ 3/2009
• በሶሻል ሚዲያ ዉስጥ በመሳተፍ ከፍተኛ የተቃዉሞና የአመጽ ስራዎችን ያከናወኑ
• ህዝብ መንግስት ላይ ያለዉን ታማኝነት ኣንዲያጣ በማድረግ ሶሻል ሚዲያ ላይ የተሳተፉ
• በተለያዩ ሐገር በቀል የፖለቲካ ፓርቲዎች ዉስጥ በመሳተፍ ከህገ መንግስቱ ደንብ ዉጪ ህዝብን በማደናገር የተሳተፉ
• ከሐገር ዉጭ ከሚንቀሳቀሱ የሽብርተኛ ድርጅቶች ጋር በሚስጥር የተገናኙ ( ከህዝብ ወይም በግል ገንዘብ አሰባስበዉ ለሽብረተኛ ድርጅቶች የላኩ)
• ከሀገር ዉጭ ከሚንቀሳቀሱ የሽብርተኛ ድርጅቶች ጋር በግልጽ የተገናኙ
• የመንግስትን ሚስጥራዊ መረጃዎች አሳልፈዉ የሰጡ
• የመንግስት ሰራተኛ ሆነዉ በስራቸዉ ላይ ሐገርን በመበደል የተሳተፉ ሰራተኞችን የሚቀሰቅሱ
እና የመሳሰሉት 107 ምክንያቶችን በዝርዝር በያዘ ሰነድ በመታገዝ ከፍርድ ቤት ትእዛዝ ዉጭ ለእገታ ትእዛዝ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።
በተለየ መልኩ አፈናዉ በአማራዉ ክልል ላይ አብዝቶ ያተኮረ ቢሆንም አዲስ አበባ እና ኦሮሚያ ክልልም ላይም በብርቱ ተፈጻሚ እንደሚሆን ታዉቋል… ኮማንድ ፖስቱ እንዲህ ላለዉ የአፈና ዝግጅት ሲሰናዳ ይህ የሁለተኛዉ ግዜዉ መሆኑን የገለጹት ምንጭ ለአፈናዉ ተግባራዊነት ከፍተኛዉን ሚና በመጫወት የብሄራዊ መረጃ አመራሮችና ወታደራዊ ደህንነቶች የሚሳተፉበት ሲሆን ፖሊስ እና ልዩ ሐይል እስካሁን የደረሳቸዉ መመሪያ አለመኖሩን ጠቅሷል ።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !
The post ሰበር ጥብቅ መረጃ . . . .በተለይ በአማራዉ ክልልና በአዲስ አበባ አካባቢ ለምትገኙ. – በልኡል አለሜ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.