ወጣት የነፃነት ታጋይ በእስር ቤት እረፍት እንዳጡ ነው ፡፡ እድሜ ልክ የግፈኞች የበቀል ፍርድ የተቀበለው የህሊና እና የፖለቲካ እስረኛ አንዱአለም አራጌ ለሁለተኛ ጊዜ ካለበት ክፍል በአንድ እብሪተኛ ታሳሪ የመደብደብ ሙከራ እንደተፈፀመበት ከቃሊቲ እስር ቤት ምንጮች ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ ወጣቱ ፖለቲከኛ አንዱአለም አራጌ ላይ ምንም አይነት ችግር ባይደርስበትም ለፀብ የተጋበዘው ተደባዳቢ ግለሰብ ከግቢ በማውጣት ወደ ሌላ ዞን መወሰዱ ተሰምቷል፡፡ መረጃው በዝርዝር ሲደርሰን እናሳውቃለን፡፡
The post ወጣት የነፃነት ታጋይ እድሜ ልክ የግፈኞች የበቀል ፍርድ የተቀበለው የፖለቲካ እስረኛ አንዱአለም አራጌ ለሁለተኛ ጊዜ የመደብደብ ሙከራ እንደተፈፀመበት ከቃሊቲ ተሰማ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.