የአዜብ የእክስት ልጅ የአዜብ ጎላ ብር አስቀማጭና አንቀሳቃሾች ውስጥ አንዷ መሆኗን Forbes አስነቃባት። ሃፍታም “ኢትዮጵያዊያን” ተብለው አንድ አምስት ሰወች ስማቸው ቢደረደርም “አኪኮ ስዩም አምባዬ” የተባለችው ቁጥር አንድ ላይ ተሰድራለች። ከአሁን በፊትም አዜብ ጎላ የናጠጡ ሃብታም ተርታ በይፋ መዘገቧ ይታወቃል። እነዚህ የእፉኝት ልጆች ምን ያክል እንደቦጠቦጡን ተመልከቱ። እነዚህን የገቡበት ገብተን ጨርሰው ሳያጠፉን ካላስወገድናቸው አጥንታችንም አይተርፍ።
እናም የመለስ ዜናዊ ሚስት የአዜብ ጎላ የአክስት ልጅ የሆነችው አኪኮ ስዩም የኦርካይድ ቢዝነስ ግሩፕ ( Orchid Business Group , OBG ) መስራችና ባለቤት እንደሆነች ተጠቅሷል። ሸፍጡ አዜብ ጎላን ለመከለል እንደሆነ የማይታበል ነው። ይህ ኩባንያ በመንገድ ስራ ተቋራጭነት ፣ በኮንሰትራክሸን ዕቃዎች አቅራቢነት እና ኪራይ ላይ የተሰማራ ነው ተብሏል።
ይህች ስሟንም ሰውነቷንም ድልት እንዲለው ያደረገች ምስጥ ፎቶዋን እዩትና ለሃገራችን መራቆት አንዷ ባለወፍራም ባለእዳ መሆኗን አስምሩበት።
The post የአዜብ ጎላ ዋነኛ ገንዘብ ደባቂዋ ተጋለጠች! – አስናቀው አበበ appeared first on ሳተናው: Ethiopian Amharic News | Breaking News: Your right to know!.